በሲዳማ ክልል የምንቀሳቀሱ ቁጥራቸው 12 የሚሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች በብልጽግና ፓርቲ መዋጣቸውን እና በሲዳማ እና በኦሮሚያ ክልሎች ድንበር ላይ የተገነባው የግዳቦ ለእርሻ ልማት የሚውል ግድብ ስራ አለመጠናቀቁ እያስከተለ ያለውን ችግር የተመለከተ ዘገባ።