የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የሲዳማን አፎ የመጠቀም ዳተኝነት፣ የብሄራዊ የምርጫ ቦርድ መግለጫ እና በሲዳማ ክልል ስላለው የሰጥታ ስራን የተመለከቱ ዘገባዎችን በሲዳሙ አፎ ይዘናል።