የቀድሞ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ ካላ ጥራቱ በየነ ለከተማዋ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ ስለማድረጋቸው እና በዘንድሮው ብሄራዊ የ12ተኛ ክፍል ፈተና ከሲዳማ ክልል ከ600 በላይ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች ስለመሸለማቸው የተመለከቱ ዘገባዎችን ይዘናል።